አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከ14 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት እና ለአቅመ ደካሞች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረገ።