አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ በክልሉ አብርሃሞ ወረዳ የመኸር እርሻ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል፡፡
በጉብኝቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በአብርሃሞ ወረዳ የተጀመረው የክላስተር እርሻ የሚበረታታ መልካም ጅምር መሆኑን ገልፀው ይህን ጅምር በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ማስፋፋት ይገባል ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ በክልሉ አብርሃሞ ወረዳ የመኸር እርሻ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል፡፡
በጉብኝቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በአብርሃሞ ወረዳ የተጀመረው የክላስተር እርሻ የሚበረታታ መልካም ጅምር መሆኑን ገልፀው ይህን ጅምር በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ማስፋፋት ይገባል ብለዋል፡፡