አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስል ጄኔራል አምባሳደር አወል ወግሪስ መሀመድ ከባህሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ጋር ስለሰራተኞች ስምሪትና ደህንነት ጉዳይ ተወያዩ፡፡
አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤቸውን በባህሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር የቆንስላዎችና የአስተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ ተጠባባቂ ሃላፊ ለሆኑት ለአምባሳደር ኸሊል ያቆብ አል-ኻያት አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስል ጄኔራል አምባሳደር አወል ወግሪስ መሀመድ ከባህሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ጋር ስለሰራተኞች ስምሪትና ደህንነት ጉዳይ ተወያዩ፡፡
አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤቸውን በባህሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር የቆንስላዎችና የአስተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ ተጠባባቂ ሃላፊ ለሆኑት ለአምባሳደር ኸሊል ያቆብ አል-ኻያት አቅርበዋል።