የሀገር ውስጥ ዜና

ሚኒስቴሩ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው በታክስ ምክንያት የተወረሱ አልባሳትን ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች አስረከበ

By Tibebu Kebede

March 07, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር 5 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው ታክስ ባለመክፈላቸው ምክንያት የተወረሱ አልባሳትን ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች አስረክቧል።