አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝና የመትከያ ቦታ ዝግጅት መጠናቀቁን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በነገው ዕለት እንደሚጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ይፋ ማድጋቸው ይታወሳል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝና የመትከያ ቦታ ዝግጅት መጠናቀቁን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በነገው ዕለት እንደሚጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ትናንት ይፋ ማድጋቸው ይታወሳል፡፡