የሀገር ውስጥ ዜና

በአፋር ክልል የአረንጎዴ አሻራ መርሃ- ግብር አየተካሄደ ነው

By Feven Bishaw

June 21, 2022

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአፋር ክልል የአረንጎዴ አሻራ መርሃ- ግብር አየተካሄደ ነው::

በመርሃ-ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳፉ ይገኛሉ::