አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተዋቀረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮች የሚተዋወቁበት እና ገቢ የሚሰበሰብበት መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ተዘጋጅቷል።
መርሃ ግብሩ የክልሉን እምቅ የመልማት አቅም በማሳየት ለባለሀብቶች አማራጭ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ማመላከት አንዱ ዓላማው ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተዋቀረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮች የሚተዋወቁበት እና ገቢ የሚሰበሰብበት መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ተዘጋጅቷል።
መርሃ ግብሩ የክልሉን እምቅ የመልማት አቅም በማሳየት ለባለሀብቶች አማራጭ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ማመላከት አንዱ ዓላማው ነው ተብሏል።