የሀገር ውስጥ ዜና

ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋገጡ

By Feven Bishaw

June 23, 2022

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ስለሺ በቀለ ከሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል።

በውይይታቸው አምባሳደር ስለሺ ሴናተር ኢንሆፍ ለኢትዮጵያ እያደረጉ ያሉትን ድጋፍ አድንቀዋል፡፡