የሀገር ውስጥ ዜና

የህዳሴን ግድብ በተባበረው አንድነታችን፣ ክንዳችን እና ሀብታችን ሰርተን የምንጨርሰው መሆናችን እናረጋግጣለን- የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የምክክር መድረክ

By Tibebu Kebede

March 08, 2020

አዲስ አበባ፣የካቲት 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች የምክክር መድረክ የህዳሴ ግድብ በተመለከተ ወቅታዊ የአቋም መግለጫ አውጥቷል።

በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ኢፍትሃዊ የሆነ ውሳኔ ለመወሰንና ለማስወሰን እንዳንድ ሀገራት የተዛባ ውሳኔ እንዲሰጥ ጫና ለመፍጠር እየጣሩ ይገኛሉ ብሏል፡