አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በኢንቨስትመንት፣ በንግድና በቱሪዝም ላይ ያደረገው የኢትዮ-ጣሊያን የቢዝነስ ፎረም መጠናቀቁን በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ፡፡
በኤምባሲው አዘጋጅነትና በኮፊ ኢንዱስትሪያል አፍሪካና ሜዲትራኒያን እንዲሁም በቦንለይ ኤረዲ የህግ አማካሪ ድርጅት ተባባሪነት የተዘጋጀው የቢዝነስ ፎረሙ ለሁለት ቀናት በሮም ተካሄዷል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በኢንቨስትመንት፣ በንግድና በቱሪዝም ላይ ያደረገው የኢትዮ-ጣሊያን የቢዝነስ ፎረም መጠናቀቁን በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ፡፡
በኤምባሲው አዘጋጅነትና በኮፊ ኢንዱስትሪያል አፍሪካና ሜዲትራኒያን እንዲሁም በቦንለይ ኤረዲ የህግ አማካሪ ድርጅት ተባባሪነት የተዘጋጀው የቢዝነስ ፎረሙ ለሁለት ቀናት በሮም ተካሄዷል።