ስፓርት

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ጅማ አባጅፋርን አሸነፈ

By ዮሐንስ ደርበው

June 26, 2022

 

ቀትር ላይ በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ሃዲያ ሆሳዕና ከወላይታ ዲቻ 2 አቻ ተለያይተዋል።

ዑመድ ዑኩሪ የሃዲያን ጎሎች ሲያስቆጥር አናጋው ባደግ እና ፍሬዘር ካሳ የወላይታ ዲቻን የአቻነት ጎሎች አስቆጥረዋል።