የሀገር ውስጥ ዜና

ምክር ቤቱ 27 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የተጨማሪ በጀት ረቂቅ ለዝርዝር እይታ መራ

By Tibebu Kebede

March 10, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።

ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባውም በተለያዩ ረቂቆች ላይ በመወያየት ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።