አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባውም በተለያዩ ረቂቆች ላይ በመወያየት ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።
ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባውም በተለያዩ ረቂቆች ላይ በመወያየት ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል።