አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በአማራ ክልል የሚገኙ የግልና የመንግስት ባንኮች በተለያዩ የብድር ሞደሊቲዎች 22 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ብድር ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች መሰጠታቸው ተገለፀ፡፡
ለረዥም ጊዜ የክልሉ ችግር ሆኖ የቆየው የፋይናንስ ብድር አቅርቦት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መሻሻል እያሳየ መምጣቱ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በአማራ ክልል የሚገኙ የግልና የመንግስት ባንኮች በተለያዩ የብድር ሞደሊቲዎች 22 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ብድር ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች መሰጠታቸው ተገለፀ፡፡
ለረዥም ጊዜ የክልሉ ችግር ሆኖ የቆየው የፋይናንስ ብድር አቅርቦት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ መሻሻል እያሳየ መምጣቱ ተገልጿል፡፡