Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ÷ ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀውየ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ጠቁመዋል፡፡
አሁን ላይም የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 66 ሚሊየን መድረሱን ነው ዋና ስራ አስፈጻሚዋ የገለጹት፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም 45 በመቶ ያህሉ ተቋማቱ በግጭት ምክንያት አገልግሎት ሳይሰጡ 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገልጸዋል፡፡
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.