የሀገር ውስጥ ዜና

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 12, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አገር መከላከያ ምክትል የኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ።

በጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የልዑካን ቡድን በሱዳን የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ መሆኑን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።