አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ግጭት ስጋት ከብዙ አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም መመለሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡
ኒውክሌር የታጠቁ ሀገራት መንግስታትም የጦር መሳሪያውን ቀዳሚ ምርጫቸው እንዳያደርጉም ጠይቀዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ግጭት ስጋት ከብዙ አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም መመለሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡
ኒውክሌር የታጠቁ ሀገራት መንግስታትም የጦር መሳሪያውን ቀዳሚ ምርጫቸው እንዳያደርጉም ጠይቀዋል።