የሀገር ውስጥ ዜና

አዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

By Tibebu Kebede

March 14, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎቻቸውን በዛሬው እለት አስመርቀዋል።

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሀግብር ያስተማራቸውን 1 ሺህ 223 ተማሪዎቹን በዛሬው እለት አስመርቋል።