አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና ኢንቨስትመንት ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር የማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የአዘርባጃን ሪፐብሊክ ኤምባሲ ኃላፊ ሩስላን ናሲቦቭ አስታወቁ፡፡
የንግድ ትስስርና የውጭ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ኤምባሲ ኃላፊ ጋር ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዘርባጃን ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና ኢንቨስትመንት ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር የማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የአዘርባጃን ሪፐብሊክ ኤምባሲ ኃላፊ ሩስላን ናሲቦቭ አስታወቁ፡፡
የንግድ ትስስርና የውጭ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ኤምባሲ ኃላፊ ጋር ተወያይተዋል።