አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኬንያ 5ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት ዊሊያም ሩቶ የእንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፉ።
በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋን በጠባብ ውጤት ማሸነፋቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኬንያ 5ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት ዊሊያም ሩቶ የእንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፉ።
በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ዊሊያም ሩቶ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋን በጠባብ ውጤት ማሸነፋቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል።