አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቁም እንስሳት ያላት ሀብት ሰፊ ቢሆንም የሚፈለገውን ያክል ውጤት ማግኘት ግን እንዳልተቻለ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ2014 በጀት ዓመት በቁም እንስሳት 54 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ፥ 28 ሚሊየን ዶላር ብቻ መሆኑ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቁም እንስሳት ያላት ሀብት ሰፊ ቢሆንም የሚፈለገውን ያክል ውጤት ማግኘት ግን እንዳልተቻለ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በ2014 በጀት ዓመት በቁም እንስሳት 54 ሚሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ፥ 28 ሚሊየን ዶላር ብቻ መሆኑ ተገልጿል።