የሀገር ውስጥ ዜና

ችግሮችን እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን እናስቀጥላለን- ከንቲባ አዳነች

By Mekoya Hailemariam

August 18, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሚያለያዩንን ችግሮች እየነቀልን፤ ችግኞችን እየተከልን አብሮነትን ማስቀጠል ይገባል” ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር 4 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳው ጀምሮ እየተካሄደ ነው።