የሀገር ውስጥ ዜና

የመጥፋት አደጋ የተደቀነባቸውን በዓላት ትውፊታቸውን ጠብቆ ማክበር እንደሚገበ ተገለፀ

By Feven Bishaw

August 18, 2022

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጥፋት አደጋ የተደቀነባቸውን በዓላት ትውፊታቸውን ጠብቆ ማክበር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡

የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አነጋግረኝ ጋሻው÷በዓላት እየተበረዙ ትውፊታቸው እየጠፋ መሆኑን ተናግረዋል፡፡