Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ማጣሪያ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2023 የሚካሄደው የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል፡፡

በዚህ መሰረትም ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ዙር  የማጣሪያ ውድድር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ተደልድላለች።

ኢትዮጵያ ይህን ዙር የምታልፍ ከሆነ በሁለተኛው ዙር ማጣሪያ አልጄሪያን የምትገጥም መሆኑን ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.