አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 34ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በስብሰባው የውሃና እና ኤነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 34ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በስብሰባው የውሃና እና ኤነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተሳትፈዋል፡፡