የሀገር ውስጥ ዜና

የምሥራቅ አፍሪካ የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው

By Feven Bishaw

August 18, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 34ኛው የምሥራቅ አፍሪካ ናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በስብሰባው የውሃና እና ኤነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተሳትፈዋል፡፡