አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ አጋርነት ከቻይና እና ከአፍሪካ ድንበር አልፎ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚጠቅም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
አቶ ደመቀ የቻይና አፍሪካ ትብብር መድረክ አስተባባሪዎች ስብሰባ ላይ በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና- አፍሪካ አጋርነት ከቻይና እና ከአፍሪካ ድንበር አልፎ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ የሚጠቅም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
አቶ ደመቀ የቻይና አፍሪካ ትብብር መድረክ አስተባባሪዎች ስብሰባ ላይ በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፡፡