አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር የሚመራ ኮሚቴ መቋቋሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ሃላፊ ዶክተር ፀጋይ በሪሁ÷ የኮሮና ቫይረስ ከቀን ወደ ቀን ስፋቱ እየጨመረ በመምጣቱ የዓለም ስጋት መሆኑን ነው ያነሱት።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር የሚመራ ኮሚቴ መቋቋሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ሃላፊ ዶክተር ፀጋይ በሪሁ÷ የኮሮና ቫይረስ ከቀን ወደ ቀን ስፋቱ እየጨመረ በመምጣቱ የዓለም ስጋት መሆኑን ነው ያነሱት።