የሀገር ውስጥ ዜና

በትምህርት ዘርፉ አዲስ የትምህርት ፖሊሲ በማዘጋጀት የተግባር እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገለጸ

By ዮሐንስ ደርበው

September 02, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ አዲስ የትምህርት ፖሊሲ በማዘጋጀት የተግባር እንቅስቃሴ መጀመሩን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ።