አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓይኔአበባ ንጉሥ የ”ፋና ላምሮት” የምዕራፍ አስራ አንድ ውድድር አሸናፊ ሆናለች፡፡
የ”ፋና ላምሮት” የምዕራፍ አስራአንድ የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር በዛሬው እለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓይኔአበባ ንጉሥ የ”ፋና ላምሮት” የምዕራፍ አስራ አንድ ውድድር አሸናፊ ሆናለች፡፡
የ”ፋና ላምሮት” የምዕራፍ አስራአንድ የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር በዛሬው እለት ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡