የሀገር ውስጥ ዜና

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር እየተካሄደ ነው

By ዮሐንስ ደርበው

September 04, 2022

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል እየተካሄደ ነው።