የሀገር ውስጥ ዜና
10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር እየተካሄደ ነው
By ዮሐንስ ደርበው
September 04, 2022
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት መርሐግብር በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል እየተካሄደ ነው።