የሀገር ውስጥ ዜና

በሞጆ ከተማ የእሳት አደጋ ደረሠ

By Tibebu Kebede

October 31, 2019

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሞጆ ከተማ ” ገበያ ” ተብሎ በሚጠራዉ ስፍራ ዛሬ ለሊት 10፡00 ላይ የእሳት አደጋ መድርሱ ተሰምቷል፡

በደረሰው የእሳት አደጋም 60 የሚሆኑ ሱቆች መውደማቸውን የከተማው የመንግስት ኩሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል።