የሀገር ውስጥ ዜና

በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች ጀመሩ

By Tibebu Kebede

March 17, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስቲያ በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ።

አየር መንገዱ በረራዎቹ በመቋረጣቸው መንገደኞች መጉላላት አጋጥሟቸዋል ሲል ገልጿል።