አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስቲያ በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ።
አየር መንገዱ በረራዎቹ በመቋረጣቸው መንገደኞች መጉላላት አጋጥሟቸዋል ሲል ገልጿል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስቲያ በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ።
አየር መንገዱ በረራዎቹ በመቋረጣቸው መንገደኞች መጉላላት አጋጥሟቸዋል ሲል ገልጿል።