የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራልና ክልልና የጤና ቢሮ ሀላፊዎች እንዲሁም የኮሙዩኒኬሽን አመራሮች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 17, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራልና ከክልል ኮሙዩኒኬሽን አመራሮች እንዲሁም ከክልል ጤና ቢሮ የኮሙዩኒኬሽን አመራሮች ጋር ተወያዩ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ከኮሙዪኬሽን ቢሮ አመራሮች እና ባለሙያዎች ጋር በኮሮናቫይረስ ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ላይ መምከራቸውን አስታውቀዋል።