የሀገር ውስጥ ዜና

የትግራይ ህዝብ በህወሓት ምክንያት በስቃይ ላይ እንደሚገኝ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ

By ዮሐንስ ደርበው

September 13, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ በህወሓት ምክንያት በችግር እና ስቃይ ላይ እንደሚገኝ በጥምር ጦሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ ታጣቂዎች ተናገሩ።

በማይጠምሪ ግንባር የሽብር ቡድኑ ያሰለፋቸው ታጣቂዎች በጥምር ጦሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል።