አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡