አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በከፊል እንደሚዘጉ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ በሰጡት መግለጫ ፍርድቤቶች ከመጋቢት 10 እስከ መጋቢት 24 የሚዘጉ ሲሆን በዚህም ጊዜ አዳዲስ መዝገቦች አይከፈቱም ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በከፊል እንደሚዘጉ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ በሰጡት መግለጫ ፍርድቤቶች ከመጋቢት 10 እስከ መጋቢት 24 የሚዘጉ ሲሆን በዚህም ጊዜ አዳዲስ መዝገቦች አይከፈቱም ብለዋል።