Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከቡሩንዲው ቡማሙሩ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል።

ፋሲል ከነማ በዛሬው እለት በመልስ ጨዋታው 1 ለ 0 ቢሸነፍም በድምር 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።

ባህር ዳር ላይ በተካሄደው የመጀመሪያ ጨዋታ ፋሲል ከነማ 3 ለ 0 ማሸነፉ ይታወሳል።

ቡድኑ በሁለተኛው ዙር ማጣሪያ ከቱኒዚያው ሴፋክሲን ጋር ይጫወታል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.