አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በተለያዩ መስኮች ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የጀመራቸዉን የትብብርና የድጋፍ ስራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በተለያዩ መስኮች ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የጀመራቸዉን የትብብርና የድጋፍ ስራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡