አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑ ይነገራል፡፡
የማሕፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ኤች ፒ ቪ በተባለ እና የሴቶችን መራቢያ አካል ፣ ማህፀን እንዲሁም የማህፀን በርን በሚያጠቃ ቫይረስ የሚመጣ መሆኑን የማህፀን እና ፅንስ ሃኪም ዶክተር እንዳለ ይገዙ ይናገራሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካንሰር ከሰውነታችን ቁጥጥር ውጪ የሆነ የህዋሳት መብዛት ሲኖር የሚከሰት በሽታ መሆኑ ይነገራል፡፡
የማሕፀን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ኤች ፒ ቪ በተባለ እና የሴቶችን መራቢያ አካል ፣ ማህፀን እንዲሁም የማህፀን በርን በሚያጠቃ ቫይረስ የሚመጣ መሆኑን የማህፀን እና ፅንስ ሃኪም ዶክተር እንዳለ ይገዙ ይናገራሉ፡፡