አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠረጠርኩት ያለውን ዘመነ ካሴን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡
ግለሰቡ በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 3 በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ተደብቆ በህብረተሰቡ ጥቆማ መያዙን የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ምክትል ዘረፍ ሃላፊ ኮማንደር ክንዱ ወንዴ ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠረጠርኩት ያለውን ዘመነ ካሴን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡
ግለሰቡ በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 3 በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ተደብቆ በህብረተሰቡ ጥቆማ መያዙን የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ምክትል ዘረፍ ሃላፊ ኮማንደር ክንዱ ወንዴ ገልፀዋል፡፡