አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉንፋን የላይኛው የመተንፈሻ አካልን የሚያጠቃ በቫይረስ የሚመጣ ሕመም ነው፡፡
ይህም ማለት አፍንጫን፣ የአፍ የውስጠኛው ክፍልን ፣ ላንቃን እንዲሁም ጉሮሮን የሚያጠቃ ቀለል ያለ ኢንፌክሽን መሆኑን የውስጥ ደዌ ሃኪም ዶክተር ቢኒያም መለሰ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ሃሳባቸውን አጋርተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉንፋን የላይኛው የመተንፈሻ አካልን የሚያጠቃ በቫይረስ የሚመጣ ሕመም ነው፡፡
ይህም ማለት አፍንጫን፣ የአፍ የውስጠኛው ክፍልን ፣ ላንቃን እንዲሁም ጉሮሮን የሚያጠቃ ቀለል ያለ ኢንፌክሽን መሆኑን የውስጥ ደዌ ሃኪም ዶክተር ቢኒያም መለሰ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ሃሳባቸውን አጋርተዋል፡፡