አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል አደባባይ የሚከበረውን የደመራ በዓል ምክንያት በማድረግ በዓሉ የሚካሄድበትን ቦታ የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
በፅዳት ዘመቻው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የተለያዩ እምነት ተከታይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ሌሎች የመዲናዋ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል አደባባይ የሚከበረውን የደመራ በዓል ምክንያት በማድረግ በዓሉ የሚካሄድበትን ቦታ የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
በፅዳት ዘመቻው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የተለያዩ እምነት ተከታይ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ሌሎች የመዲናዋ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡