አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ151 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ ከመስከረም 6 እስከ 12 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 144 ነጥብ 1 ሚሊየን የገቢ እና 7 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ151 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ ከመስከረም 6 እስከ 12 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 144 ነጥብ 1 ሚሊየን የገቢ እና 7 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የወጪ ኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡