Fana: At a Speed of Life!

የጋሞ ብሔር የዘመን መለወጫ “ዮ ማስቃላ” በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የጋሞ ብሔር የዘመን መለወጫ “ዮ ማስቃላ” በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት ሁኔታ በመከበር ላይ ነው፡፡

በበዓሉ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዎች የሆኑት ብርቱካን አያኖ እና አምባሳደር ተስፋዬ ይልማን ጨምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የዞኑ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡

የዞኑን ሕዝብ ባህልና ዕሴት የሚገለፁ የተለያዩ ዝግጅቶች እየተከወኑ ነው።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.