አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ “ብሩህ አይሲቲ ፈጠራ ውድድር” ማጠቃለያና የሽልማት መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ነው፡፡
ውድድሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት እና የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ናቸው በጋራ ያዘጋጁት፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ “ብሩህ አይሲቲ ፈጠራ ውድድር” ማጠቃለያና የሽልማት መርሐ ግብር በመካሄድ ላይ ነው፡፡
ውድድሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት እና የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ናቸው በጋራ ያዘጋጁት፡፡