አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤተሰቦቻቸው ርቀው በግንባር መስዋዕትነት እየከፈሉ ለሚገኙ ጀግኖችን ቤተሰቦች ማዕድ አጋርተዋል፡፡
በተጨማሪም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ከዚህ ቀደም የእሳት አደጋ ደርሶባቸው የነበሩ 9 ቤቶች ተገንብተው ለነዋሪዎቹ መተላለፋቸውን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤተሰቦቻቸው ርቀው በግንባር መስዋዕትነት እየከፈሉ ለሚገኙ ጀግኖችን ቤተሰቦች ማዕድ አጋርተዋል፡፡
በተጨማሪም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ከዚህ ቀደም የእሳት አደጋ ደርሶባቸው የነበሩ 9 ቤቶች ተገንብተው ለነዋሪዎቹ መተላለፋቸውን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡