አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ15ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከል ዛሬ ተመረቀ፡፡
ማዕከሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ደረጀ ዱጉማ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ አመራሮች በተገኙበት ነው ዛሬ የተመረቀው፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ15ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከል ዛሬ ተመረቀ፡፡
ማዕከሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ደረጀ ዱጉማ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ አመራሮች በተገኙበት ነው ዛሬ የተመረቀው፡፡