የሀገር ውስጥ ዜና

የመስቀል በዓልን ስናከብር ለመከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

By Feven Bishaw

September 26, 2022

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓልን ስናከብር ለሀገርና ለህዝብ ህልውና እየተዋደቀ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ለደመራና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡