አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁላችንም ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ስራ መማር አለብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡
የደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁላችንም ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ስራ መማር አለብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡
የደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡