Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ኢመደአን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሀሙድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን (ኢመደአ) ጎበኙ።

በዕለቱ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ለፕሬዚዳንቱና ልዑካቸው አቀባበል አድርገውላቸወዋል፡፡

ዋና ዳይሬክተሩ የአስተዳደሩን የዲጂታል ኤግዚቢሽን እና የሳይበር ታለንት ልማት ማዕከልን ለእንግዶቹ አስጎብኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.