አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የተካሄደው ጥናት ውጤት ይፋ ሆኗል።
ጥናቱ የተካሄደው በአማራ ክልል በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት ቤት፣ በአማራ ምሁራን መማክርት እና በአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ነው።
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2013 እስከ ታህሳስ 2014 ዓ.ም በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የተካሄደው ጥናት ውጤት ይፋ ሆኗል።
ጥናቱ የተካሄደው በአማራ ክልል በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎች መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽሕፈት ቤት፣ በአማራ ምሁራን መማክርት እና በአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ነው።